Africa Insurance S.C Vacancy 2026

Africa Insurance Company (AIC) is a privately owned Professional Insurance Company established in 1994 in accordance with the Licensing and Supervision of Insurance Business Proclamation No.8/1994, and the commercial code of Ethiopia.

The company is set up with fully paid up capital of 30 million Ethiopian Birr. The capital is divided into 30,000 ordinary shares, each with a par value of 1000 Ethiopian Birr.

Africa Insurance Company (S.C.) invites competent and qualified candidates for the following positions.

Position 1: ፅዳትና ተላላኪ

የትምህርት ደረጃ:  ሌቭል-I/12 ወይም 10 ክፍል ያጠናቀቀች

የሥራ ልምድ: 0-2 ዓመት የስራ ልምድ ያላት

ደመወዝ: በኩባንያው የደመወዝ ስኬል መሠረት

የሥራ ቦታ: አዲስ አበባ

Position 2: ጥበቃ

Job Requirement

የትምህርት ደረጃ: 8ተኛ ክፍል እና ከዛ በላይ ያጠናቀቀ (ወታደራዊ ስልጠና የወሰደ)

የሥራ ልምድ: 1 ዓመት የስራ ልምድ

ዕድሜ:  ከ35-50 ዓመት

ደመወዝ: በኩባንያው የደመወዝ ስኬል መሠረት

የሥራ ቦታ: አዲስ አበባ

Deadline: July 31, 2026

How to Apply:

Interested and qualified applicants should submit their application and CV including original and non- returnable copies of testimonials in person within 5 working days of this vacancy announcement to Africa Insurance, Head Office, HRD & Property Administration Service (11th Floor), Bole – In front of SHOA Shopping Center.

አመልካቾች ይህ ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ኮፒ ጨምሮ ቦሌ ሩዋንዳ ሸዋ ሱፐር ማርኬት ፊት ለፊት በሚገኘው አፍሪካ ኢንሹራንስ ኩባንያ (አ.ማ) ዋና መ/ቤት ህንፃ የሰው ኃይልና ንብረት አስተዳደር መምሪያ 11ኛ ፎቅ ላይ በአካል በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

If you want to get daily job notifications, join our telegram channel: https://t.me/effoyjobs
Share This Job
error: Content is protected !!